About
About Low
በአዲስ አበባ አስፈፃሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 74/2011 አንቀጽ 11 ንዑስ አንቀጽ 8 መሠረት የተቋቋመ ሲሆን በዚሁ አዋጅ አንቀፅ 23 ከተሰጡት ስልጣንና ተግባራት ውስጥ የክ/ከተማው አስተዳደር ዋና የህግ አማካሪና ሕጋዊ ወኪል በመሆን በየትኛውም የዳኝነት እርከን በመቅረብ የፍትሕብሔር ክርክር በማድረግ የከተማ ነዋሪዉንና የአስተዳደሩን መብት እና ጥቅም ማስጠበቅ፤ ይህን ሲተገብር የሲቪል ማህበረሰብና የነዋሪዉን ተሳትፎ ለማጎልበት የተለያዩ አደረጃጀትና አሰራሮችን ይተገብራል፡፡
25+
Years of Experience